Pakistan Embassy at Ethiopia Adis Ababa, Pakistan Flag
Pakistan Embassy Ethiopia Adis Ababa, Ethiopia Flag

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ : የኤግዚህቢሺን ኩነት አዘጋጅ ድርጅቶችን አወዳድሮ መቅጠር >>ተጨማሪ ያንብቡ >>

በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ የንግድ ክፍል በሚሊኒየም አዳራሽ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ ከጥር 15-17፣ 2025 (እ.ኤ.አ.) የሚካደዉን 5ኛውን የፓኪስታን-አፍሪካ የንግድ የልማት ኮንፈረንስ (PATDC) እና የነጠላ ሀገር ኤግዚቢሽን (SCE) ለማደራጀት በኢትዮጵያ ህጋዊ ሆነዉ የተመዘገበ አንድ የኩነት (ኢቨንት ማኔጅመንት) አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ በጨረታ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

Responsive image
See All News

Social Media